ፖግባ ዛሬ ወደ ማንችስተር ዩናይትድ የልምምድ ማእከል ካሪንግተን ሲገባ ታይቷል።
መድፈኞቹ አርሰናሎች አጥቂያቸው ፔር ኦባሚያንግ በፒኤስጂ መፈለጉን ተከትሎ ፊታቸውን ወደ ናፖሊው አጥቂ አርካዴዝ ሚሊክ አዙረዋል።
ዳንኤል ጀምስ በፕርሜር ሊጉ በዚህ አመት ብቻ 50 ጊዜ ፋውል ተሰርቶበታል።
ማንችስተር ዩናይትዶች የባየር ሊቨርጉሰኑን ወጣት ኮከብ ካይ ሀቨርትዝን ለማስፈረም ፍላጎት አለው። ማንችስተር ዩናይትድ ለተጫዋቹ £50 ሚልየን መድቦ እየተንቀሳቀሰ ነው ሲል The Sun ዘግቧል።
ወልቭሶች የጁቬንትሱን ጎንዛሎ ሂጉየንን በ£16.5 ሚልየን ለማስፈረም ፍላጎታቸውን አሳይተዋል።
ሪያል ማድሪዶች የክረምቱ የዝውውር መስኮት ኤዱዋርዶ ካማቪንጋን ለማስፈረም ፍላጎት አሳይተዋል ቤለሪን በአርሰናል የሚያቆየውን የረዥም ጊዜ ኩንትራት ለመፈረም የክለቡን የሜዳላይ መሻሻል ማየት ይፈልጋል
#ሰር_አሌክስ_ፈርጉሰን_በማንችስተር_ዩናይትድ_ቤት፦ ፕርሜር ሊግ፦13 ሻምፒዮንስ ሊግ: 2 FA Cup: 5 League Cup: 4 የክለቦች አም ዋንጫ: 1 Intercontinental Cup: 1 European Cup Winners' Cup: 1 European Super Cup: 1 ኮሚኒቲሺልድ:10
#Transfer_News -Sky Sports እንደዘገበው ማንችስተር ሲቲዎች የቀድሞ አንበላቸውን ድንቁ ተከላካይን ቬሰንት ኮምፓኒን ለማስፈረም እንቅስቃሴ ጀምረዋል።
አርሰናሎች የባርሴሎናውን ራፊናን በመጪው ክረምት ለማስፈረም በትንሹ £13m ሚልየን መድበዋል።
#EPL -በእንግሊዝ ፕርሜር ሊግ 1130 ሰዎች በድጋሚ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተደርጎላቸው 1ም ሰው በቫይረሱ አለመያዙ ተረጋግጧል። -ፕርሜር ሊጉ ሊመለስ 17 ቀን ቀርቶታል።
#Transfer_News -አርሰናሎች የ19 አመቱን ጆርጄ ሊዊስ ለማስፈረም ተቃርበዋል።[jeorge bird]
#Transfer_News -ሪያል ማድሪዶች የክረምቱ የዝውውር መስኮት ኤዱዋርዶ ካማቪንጋን ለማስፈረም ፍላጎት አሳይተዋል።
-ሳኦል ኒጉዬዝ እንደተናገረው በቀጣይ 3 ቀናት የምቀላቀልበትን ክለብ አሲውቃለሁ ብሏል።
ባርሴሎናዎች የኢንተሩን ላውታሮ ማርቲኔዝ ለማስፈረም ሙሉ ክፍያውን 111 ሚልየን ዩሮ መክፈል ይኖርባቸዋል ሲሉ የኢንተር ሚላኑ ስፖርቲንግ ዳይሬክተር ተናገሩ።
-የሪያል ማድሪድ ተጫዋቾች በተደረገላቸው የሰውነት አቋም ፍተሻ ከተጫዋቾቹ ጋሪዝ ቤል ከሁሉም በተሻለ ጥሩ አቋም ላይ እንደሚገኝ [El Chiringuito] ዘግቧል።
ዲያጎ ሲሞኔ ካለ ቶማስ ፓርቴይ የአትሌቲኮ ማድሪድን አማካይ ክፍል ለማዋቀር ከወዲሁ እየተሰናዳ ነው። ለናፖሊው ብራዚላዊ አማካይ አለን ዝውውር ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን ለሙንዶ ዲፖርቲቮው ማውሮ አራምባሪንም ለማስፈረም በመንቀሳቀስ ወደ አርሰናል ይዛወራል ተብሎ ለሚጠበቀው ጋናዊ አማካይ ምትክ በማድረግ ሊያስፈርማቸው አስቧል።
ሪያል ማድሪድ በዚህ ሰአት ቢሸጡ ብዙ ብር ከሚያወጡ ክለቦች መካከል 1ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
የአውስትራሊያው ክለብ ላስክ ሊንዝ ማህበራዊ ርቀትን ሳያስጠብቅ ልምምድ በመስራቱ 75,000 ዩሮ ቅጣት ተጥሎበታል።
የስፔኑ እግርኳስ ፕሬዝዳንት ጃቪዬር ቴባስ ለማርካ እንደተናገሩት የ2020/21 አመት ላሊጋ የሚጀመረው በፈረንጆቹ መስከረም 12 ነው።
የሩሲያ ፕርሜር ሊግ ሰኔ 21 እንዲደረግ ውሳኔ ላይ ተደርሷል!በሚደረጉት ጨዋታዎች ላይ ስታዲየሞች 10% ብቻ ሰው እንዲይዙ ይደረጋል።
ባርሴሎናዎች የኢንተሩን ላውታሮ ማርቲኔዝ ለማስፈረም ሙሉ ክፍያውን 111 ሚልየን ዩሮ መክፈል ይኖርባቸዋል ሲሉ የኢንተር ሚላኑ ስፖርቲንግ ዳይሬክተር ተናገሩ።
Read Moreየብሬሺያው ኮከብ ሳንድሮ ቶናሊ በኢንተር ሚላን እና ጁቬንትስ በጥብቅ እየፈለጉት ሲሆን ፒኤስጂ እና ባርሴሎና ደግሞ ሌሎች የተጫዋቹ ፈላጊ ክለቦች ናቸው።
#Transfer_News -Mirror እንደዘገበው አሌክሳንደር ላካዜት ላውታሮ ማርቲኔዝን ተክቶ ኢንተርን የመቀላቀል ፍላጎት የለውም።
Sport እንደዘገበው ጁቬንትስ የባርሴሎናውን አንሱ ፋቲን የሚራለን ፒያኒች የዝውውሩ አካል እንዲሆን ይፈልጋሉ።
Sky Sports ይዞት በወጣው መረጃ ኤሲ ሚላኖች የበርንሌዩን ጄፍ ሄነድሪክን ለማስፈረም ፍላጎት አሳይተዋል።
የጣልያኑ ስፖርት ሚኒስቴር ቪሴንዞ ስፓዳፎራ የሴሪያኤ ጨዋታዎች በJune 20 እንደሚመለሱ አስታውቀዋል።
Tempo እንደዘገበው ጁቬንትሶች የቼልሲውን ስፓኒያርድ ፔድሮን ለማስፈረም በሚደረገው ፉክክር ላይ ሮማን ተቀላቅለዋል።
OFFICIAL: ማውሮ ኢካርዲ ቀይፋ የፒኤስጂ ተጫዋች መሆን ችሏል። -በውሉ ላይ ኢካርዲ በቀጣይ ከፒኤስጂ ለቆ ወደ ጣልያን ክለብ የሚፈርም ከሆነ ፒኤስጂ ለኢንተር ሚላን ተጨማሪ 15 ሚልየን ዩሮ ይከፍላል።
#Trsnsfer_News -ፒኤስጂዎች በውሰት ከኢንተር ያመጡትን ማውሮ ኢካርዲን በ57 ሚልየን ዩሮ በክለባቸው ለማቆየት ከኢንተር ሚላን ጋር ከስምምነት ደርሰዋል ሲል #Fabrizio_Romano ዘግቧል።
ፒኤስጂዎች የፖርቶውን ብራዚላዊ አሌክስ ቴልስን ለማስፈረም ተቃርበዋል።
-ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከፍተኛ ዝላይ ዘሎ ያስቆጠራቸው ጎሎች እና ከፍታ: 1. vs. Manchester United - 2,93m. 2. vs. Sampdoria - 2,56m. 3. vs. Torino - 2,47m. 4. vs. Osasuna - 2,44m. 5. vs. Wales - 2,42m.
NO INFORMATION
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 95 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል! ***************************** ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5034 የላብራቶሪ ምርመራ ዘጠና አምስት (95) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ሻይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1,063 ደርሷል፡፡ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች 71 ውንድ እና 24 ሰት ሲሆን የዕድሜ ክፈላቸው ከ 15 እስከ 80 ዓመት ውስ ጥ ይገኛል። በዜግነት ዘጠና አራት ሰዎች ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ እንደ የህንድ ዜጋ ይገኛል። 56 ሰዎች ከአዲስ አበባ ሶስት (3) ሰዎች ከትግራይ ክልል አንድ (1) ሰው ከአፋር ክልል ፣ አምስት (5) ሰዎች ከአማራ ክልል፣ ሃያ ሁለት (22) ሰዎች ከኦሮሚያ ክልል፣ ሶስት (3) ሰዎች ከሐረር ክልል፣ ሁለት (2) ሰዎች ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ሶስት (3) ሰዎች ከሶማረ ክልል ናቸው። የዕለቱ ታማሚዎች የተጋላጭነት ሁኔታ • የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ ያላቸው 30 • በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት ያላቸው 4 •የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ እና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት የሌላቸው 61 በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት አስራ አንድ (11) ሰምች (ሁለት ከትግራይ ክልል እና ዘጠኝ ከአፋር ክልል) ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገግ ሙ ሰዎች ቁጥር ሁለት መቶ ስምንት (208) ነው
#MoHEthiopia የጤና ሚኒስቴር በሁሉም ክልሎች ከ03/09/2012 ዓ/ም ጀምሮ ድጋፋዊ ክትትልና ጉብኝት ሊያደርግ ነው። ድጋፋዊ ክትትሉ በዋናነት የሚደረገው ከኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ውጭ ባሉ መደበኛ ስራዎች ላይ ነው ተብሏል። አሁን ባለው ሁኔታ ከሆስፒታል እስከ ጤና ኬላዎች በኮሮና ቫይረስ (COVID-19) ወረርሽኝ ምክንያት በመደበኛ የሕክምና ስራዎች ላይ ከፍተኛ መቀዛቀዝ መስተዋሉ ተገልጿል ። በመሆኑም ወጥ በሆነ ጋይድ ላይንና ቼክሊስት በሁሉም ክልሎች ያሉ ጤና ተቋማት አሰራር በምን ሁኔታ ላይ እንደሆኑና የቢሮ አደረጃጀታቸው ምን እንደሚመስል ይጎበኛሉ ድጋፍም ይደረግላቸዋል ተብሏል። ይህ ድጋፋዊ ጉብኝት በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተቀዛቅዞ የነበረውን የመደበኛ ሕክምና አገልግሎት ወደ ነበረበት ለመመለስ ከተቻለም ከዚያም ለማሻሻልል መከናወን ይኖርበታል ብለዋል ሚኒስትር ደኤታው ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ - #ENA
በጣልያን በአንድ ቀን 8,014 ሰዎች አገገሙ! በጣልያን ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 8,014 ሰዎች ከኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ማገገማቸው ሪፖርት ተደርጓል። (ይህ ቁጥር እስካሁን ከተመዘገበው ከፍተኛው ነው) በሌላ መረጃ የሟቾች ቁጥር ትላንት ከተመዘገበው ጨምሯል ፤ ባለፉት 24 ሰዓት የ369 ሰዎች ሞት ተመዝግቧል። በተጨማሪ 1,444 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። ጣልያን ለወራት ተጥሎ የነበረው ጥብቅ የእንቅስቃሴ ገደብ እየላላ በመሆኑ የሀገሪቱ ዜጎች ወደ እንቅስቃሴ እየተመለሱ ይገኛሉ።
#COVIDO_ORGANICS ምንም እንኳን የዓለም ጤና ድርጅት ሰዎች ለኮቪድ-19 ህክምና ፈዋሽነታቸው ያልተረጋገጠ ባህላዊ መድሃኒቶችን እንዳይጠቀሙ ቢያስጠነቅቅም የማዳጋስካርን መድሃኒት ፈላጊ ሀገራት ቁጥር እየጨመረ ነው። ደቡብ ሱዳን በማዳጋስካር ፕሬዘዳንት አንድሪ ራጆሊና የተዋወቀውን የኮሮና ቫይረስ ባህላዊ መድሃኒትን ወደ ሀገሯ ለማስገባት ፍላጎት እንዳላት ተገልጿል። በሌላ በኩል ማዳጋስካር ከሳምንታት በፊት አገኘሁት ብላ ባሳወቀችው የኮቪድ-19 መድሃኒት ዙሪያ የአፍሪካ ህብረት ከሀገሪቱ መንግስት ጋር ንግግር መጀመሩም ተሰምቷል።
ስፔን ? በስፔን የሟቾች ቁጥር መጨመር አሳይቷል ፤ ባለፉት 24 ሰዓት 244 ሰዎች መሞታቸው ሪፖርት ተደርጓል፤ አጠቀላይ የሟቾች ቁጥር 25,857 ደርሷል። በሌላ በኩል በአንድ ቀን 3,121 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል፤ አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ 253,652 ከፍ ብሏል። የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ነገ እንዲህ ሊሆን ይችላል ተብሎ የማይገመት ፤ የስርጭትና የመስፋፋት ፍጥነቱ እጅግ አደገኛ ነውና ከፍተኛ ጥንቃቄ ይደረግ!
-ሬድቡል ሳልዝበርግ የኦስትሪያ ዋንጫን በባዶ ስታዲየም አነሳ! -ሊቨርፑል ከ30 አመት በኋላ የፕርሜር ሊጉን ዋንጫ ሊያነሳ በዝግ ስታዲየም ሊያነሳ ነው?
#MutahiKagwe በኬንያ በአንድ ቀን 47 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ! በኬንያ ባለፉት 24 ሰዓት አርባ ሰባት (47) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 581 ደርሷል። በሌላ በኩል በትላንትናው ዕለት 8 ተጨማሪ ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 190 ደርሷል። እንዲሁም ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን ተከትሎ አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 26 ደርሷል።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5015 የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ ሰላሳ ሰባት (137) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ዘጠኝ መቶ ስልሳ ስምንት (968) ደርሷል፡፡
-አሽራፍ ሀኪሚም በዘረኝነት ላይ ተቃወሞ አሳይቷል።
-ዛሬ ሀትሪክ የሰራው ጄደን ሳንቾም ህይወቱ በአሳዛኝ ሁኔታ ላለፈው ጆርጅ ፍሎይድ መታሰቢያ በማድረግ ለዘረኝነት ያለውን ተቃወሞ አሳይቷል።
ማርከስ ቱራን እና አላሳኔ ፕሌያ! || ሁለቱ ጥቁሮች የሞንቼግላድባህ ፈርጦች!
-አላሳኔ ፔይላ ሜሲ,ሳንቾን እና ግናብሪን በአውሮፓ አምቱ ታላላቅ ሊጎች ከ10+ ግቦች እና ከ10+ በላይ አሲስቶች በማድረግ ተቀላቅሏቸዋል።
የቦርስያ ሞንችንግላድባክ አጥቂ ማርከስ ቱራም የቡንደስሊጋው ጨዋታ ላይ ግብ ማስቆጠሩን ተከትሎ ከቀናት በፊት በሚንያፖሊስ ህይወቱ በአሳዛኝ ሁኔታ ላለፈው ጆርጅ ፍሎይድ ተንበርክኮ መታሰቢያ በማድረግ ተቃወሞውን አሳይቷል።
❌ Lewandowski ለቋል ❌ Hummels ለቋል ❌ Gotze ለቋል ❌ Dembele ለቋል ❌ Gundogan ለቋል ❌ Aubameyang ለቋል ❌ Mkhitaryan ለቋል ❌ Kagawa ለቋል -ነገር ግን እስካሁን ሙሉ አቋሙን ሳይሰስት ለዶርትሙንድ የሰጠው ታማኙ ማርኮ ሪዩስ ዛሬ ልደቱን እያከበረ ይገኛል። #Happy_Birth_Day
6-1 vs Mainz 7-2 vs Tottenham 6-1 vs Red Star 6-1 vs Werder 5-0 vs Schalke 6-0 vs Hoffenheim 5-2 vs Frankfurt 5-0 vs Fortuna -ባየር ሙኒኮች 5 እና ከዛ በላይ ግቦች አግብተው ሲያሸንፉ በዚህ አመት ለ8ኛ ጊዜ ነው!በዚህ አመት በአውሮፓ እንደ ባየር ሙኒክ ከ5 በላይ ግቦችን በተለያዩ ጨዋታዎች ማስቆጠር የቻለ ክለብ የለም!
37 ጨዋታ 43 ጎል -ሮበርት ሎዋንዶውስኪ ድንቅ አመትን እያሳለፈ ይገኛል።
Read More29ኛ ሳምንት የጀርመን ብንደስሊጋ ጨዋታዎች የሙሉ ሰአት ውጤት፦ ኸርታ በርሊን 2-0 ኦግስበርግ ማይንዝ 0-1 ሆፈኒየም ሻልክ 0-1 ብሬመን ዎልፍስበርግ 1-2 ፍራንክፈርት ባየርንሙኒክ 5-0ዱሰልዶርፍ
-በቡንደስሊጋው ድንቅ አመት እያሳለፈ የሚገኘው ካይ ሀበርትዝ በቡንደስሊጋው 21 አመት ሳይሞላው 35 ግቦችን ማስቆጠር የቻለ ብቸኛ ተጫዋች መሆን ችሏል።
#ኤርሊንግ_ሀላንድ አርሰናል ላይ ተሳልቋል.......... ሀላንድ፦"የኔ ህልም የሻምፒዮንስ ሊጉን ዋንጫ ማንሳት ነው ልክ እንደ አርሰናል!" ጋዜጠኛ፦"አርሰናል መቼ የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ መች አነሳ?" ሀላንድ"፦እንደዛ ማለቴ አደለም ነገር ግን አርሰናል ልክ እንደኔ የማንሳት ህልም አለው"ሲል ተናግሯል!
#Injury_News -ኤርሊንግ ሀላንድ ከባየር ሙኒክ ጋር በነበረው ጨዋታ ላይ በደረሰበት ጉዳት ክለቡ ቦሪሲያ ዶርትሙንድ እሁድ ከፓደርቦርን በሚያደርገው ጨዋታ ላይ እንደማይደርስ ክለቡ ዶርትመንድ አረጋግጧል።