ፖግባ ዛሬ ወደ ማንችስተር ዩናይትድ የልምምድ ማእከል ካሪንግተን ሲገባ ታይቷል።
መድፈኞቹ አርሰናሎች አጥቂያቸው ፔር ኦባሚያንግ በፒኤስጂ መፈለጉን ተከትሎ ፊታቸውን ወደ ናፖሊው አጥቂ አርካዴዝ ሚሊክ አዙረዋል።
ዳንኤል ጀምስ በፕርሜር ሊጉ በዚህ አመት ብቻ 50 ጊዜ ፋውል ተሰርቶበታል።
ማንችስተር ዩናይትዶች የባየር ሊቨርጉሰኑን ወጣት ኮከብ ካይ ሀቨርትዝን ለማስፈረም ፍላጎት አለው። ማንችስተር ዩናይትድ ለተጫዋቹ £50 ሚልየን መድቦ እየተንቀሳቀሰ ነው ሲል The Sun ዘግቧል።
ወልቭሶች የጁቬንትሱን ጎንዛሎ ሂጉየንን በ£16.5 ሚልየን ለማስፈረም ፍላጎታቸውን አሳይተዋል።
ሪያል ማድሪዶች የክረምቱ የዝውውር መስኮት ኤዱዋርዶ ካማቪንጋን ለማስፈረም ፍላጎት አሳይተዋል ቤለሪን በአርሰናል የሚያቆየውን የረዥም ጊዜ ኩንትራት ለመፈረም የክለቡን የሜዳላይ መሻሻል ማየት ይፈልጋል
#ሰር_አሌክስ_ፈርጉሰን_በማንችስተር_ዩናይትድ_ቤት፦ ፕርሜር ሊግ፦13 ሻምፒዮንስ ሊግ: 2 FA Cup: 5 League Cup: 4 የክለቦች አም ዋንጫ: 1 Intercontinental Cup: 1 European Cup Winners' Cup: 1 European Super Cup: 1 ኮሚኒቲሺልድ:10
#Transfer_News -Sky Sports እንደዘገበው ማንችስተር ሲቲዎች የቀድሞ አንበላቸውን ድንቁ ተከላካይን ቬሰንት ኮምፓኒን ለማስፈረም እንቅስቃሴ ጀምረዋል።
አርሰናሎች የባርሴሎናውን ራፊናን በመጪው ክረምት ለማስፈረም በትንሹ £13m ሚልየን መድበዋል።
#EPL -በእንግሊዝ ፕርሜር ሊግ 1130 ሰዎች በድጋሚ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተደርጎላቸው 1ም ሰው በቫይረሱ አለመያዙ ተረጋግጧል። -ፕርሜር ሊጉ ሊመለስ 17 ቀን ቀርቶታል።
#Transfer_News -አርሰናሎች የ19 አመቱን ጆርጄ ሊዊስ ለማስፈረም ተቃርበዋል።[jeorge bird]