-አሽራፍ ሀኪሚም በዘረኝነት ላይ ተቃወሞ አሳይቷል።
-ዛሬ ሀትሪክ የሰራው ጄደን ሳንቾም ህይወቱ በአሳዛኝ ሁኔታ ላለፈው ጆርጅ ፍሎይድ መታሰቢያ በማድረግ ለዘረኝነት ያለውን ተቃወሞ አሳይቷል።
ማርከስ ቱራን እና አላሳኔ ፕሌያ! || ሁለቱ ጥቁሮች የሞንቼግላድባህ ፈርጦች!
-አላሳኔ ፔይላ ሜሲ,ሳንቾን እና ግናብሪን በአውሮፓ አምቱ ታላላቅ ሊጎች ከ10+ ግቦች እና ከ10+ በላይ አሲስቶች በማድረግ ተቀላቅሏቸዋል።
የቦርስያ ሞንችንግላድባክ አጥቂ ማርከስ ቱራም የቡንደስሊጋው ጨዋታ ላይ ግብ ማስቆጠሩን ተከትሎ ከቀናት በፊት በሚንያፖሊስ ህይወቱ በአሳዛኝ ሁኔታ ላለፈው ጆርጅ ፍሎይድ ተንበርክኮ መታሰቢያ በማድረግ ተቃወሞውን አሳይቷል።
❌ Lewandowski ለቋል ❌ Hummels ለቋል ❌ Gotze ለቋል ❌ Dembele ለቋል ❌ Gundogan ለቋል ❌ Aubameyang ለቋል ❌ Mkhitaryan ለቋል ❌ Kagawa ለቋል -ነገር ግን እስካሁን ሙሉ አቋሙን ሳይሰስት ለዶርትሙንድ የሰጠው ታማኙ ማርኮ ሪዩስ ዛሬ ልደቱን እያከበረ ይገኛል። #Happy_Birth_Day
6-1 vs Mainz 7-2 vs Tottenham 6-1 vs Red Star 6-1 vs Werder 5-0 vs Schalke 6-0 vs Hoffenheim 5-2 vs Frankfurt 5-0 vs Fortuna -ባየር ሙኒኮች 5 እና ከዛ በላይ ግቦች አግብተው ሲያሸንፉ በዚህ አመት ለ8ኛ ጊዜ ነው!በዚህ አመት በአውሮፓ እንደ ባየር ሙኒክ ከ5 በላይ ግቦችን በተለያዩ ጨዋታዎች ማስቆጠር የቻለ ክለብ የለም!
37 ጨዋታ 43 ጎል -ሮበርት ሎዋንዶውስኪ ድንቅ አመትን እያሳለፈ ይገኛል።
Read More29ኛ ሳምንት የጀርመን ብንደስሊጋ ጨዋታዎች የሙሉ ሰአት ውጤት፦ ኸርታ በርሊን 2-0 ኦግስበርግ ማይንዝ 0-1 ሆፈኒየም ሻልክ 0-1 ብሬመን ዎልፍስበርግ 1-2 ፍራንክፈርት ባየርንሙኒክ 5-0ዱሰልዶርፍ
-በቡንደስሊጋው ድንቅ አመት እያሳለፈ የሚገኘው ካይ ሀበርትዝ በቡንደስሊጋው 21 አመት ሳይሞላው 35 ግቦችን ማስቆጠር የቻለ ብቸኛ ተጫዋች መሆን ችሏል።
#ኤርሊንግ_ሀላንድ አርሰናል ላይ ተሳልቋል.......... ሀላንድ፦"የኔ ህልም የሻምፒዮንስ ሊጉን ዋንጫ ማንሳት ነው ልክ እንደ አርሰናል!" ጋዜጠኛ፦"አርሰናል መቼ የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ መች አነሳ?" ሀላንድ"፦እንደዛ ማለቴ አደለም ነገር ግን አርሰናል ልክ እንደኔ የማንሳት ህልም አለው"ሲል ተናግሯል!
#Injury_News -ኤርሊንግ ሀላንድ ከባየር ሙኒክ ጋር በነበረው ጨዋታ ላይ በደረሰበት ጉዳት ክለቡ ቦሪሲያ ዶርትሙንድ እሁድ ከፓደርቦርን በሚያደርገው ጨዋታ ላይ እንደማይደርስ ክለቡ ዶርትመንድ አረጋግጧል።