OFFICIAL: ማውሮ ኢካርዲ ቀይፋ የፒኤስጂ ተጫዋች መሆን ችሏል። -በውሉ ላይ ኢካርዲ በቀጣይ ከፒኤስጂ ለቆ ወደ ጣልያን ክለብ የሚፈርም ከሆነ ፒኤስጂ ለኢንተር ሚላን ተጨማሪ 15 ሚልየን ዩሮ ይከፍላል።
#Trsnsfer_News -ፒኤስጂዎች በውሰት ከኢንተር ያመጡትን ማውሮ ኢካርዲን በ57 ሚልየን ዩሮ በክለባቸው ለማቆየት ከኢንተር ሚላን ጋር ከስምምነት ደርሰዋል ሲል #Fabrizio_Romano ዘግቧል።
ፒኤስጂዎች የፖርቶውን ብራዚላዊ አሌክስ ቴልስን ለማስፈረም ተቃርበዋል።