•  06/01/2020 08:29 AM

-አሽራፍ ሀኪሚም በዘረኝነት ላይ ተቃወሞ አሳይቷል።

  •  06/01/2020 08:21 AM

የቦርስያ ሞንችንግላድባክ አጥቂ ማርከስ ቱራም የቡንደስሊጋው ጨዋታ ላይ ግብ ማስቆጠሩን ተከትሎ ከቀናት በፊት በሚንያፖሊስ ህይወቱ በአሳዛኝ ሁኔታ ላለፈው ጆርጅ ፍሎይድ ተንበርክኮ መታሰቢያ በማድረግ ተቃወሞውን አሳይቷል።

  •  05/31/2020 09:36 AM

6-1 vs Mainz 7-2 vs Tottenham 6-1 vs Red Star 6-1 vs Werder 5-0 vs Schalke 6-0 vs Hoffenheim 5-2 vs Frankfurt 5-0 vs Fortuna -ባየር ሙኒኮች 5 እና ከዛ በላይ ግቦች አግብተው ሲያሸንፉ በዚህ አመት ለ8ኛ ጊዜ ነው!በዚህ አመት በአውሮፓ እንደ ባየር ሙኒክ ከ5 በላይ ግቦችን በተለያዩ ጨዋታዎች ማስቆጠር የቻለ ክለብ የለም!

I BUILT MY SITE FOR FREE USING