-ዛሬ ሀትሪክ የሰራው ጄደን ሳንቾም ህይወቱ በአሳዛኝ ሁኔታ ላለፈው ጆርጅ ፍሎይድ መታሰቢያ በማድረግ ለዘረኝነት ያለውን ተቃወሞ አሳይቷል።
የቦርስያ ሞንችንግላድባክ አጥቂ ማርከስ ቱራም የቡንደስሊጋው ጨዋታ ላይ ግብ ማስቆጠሩን ተከትሎ ከቀናት በፊት በሚንያፖሊስ ህይወቱ በአሳዛኝ ሁኔታ ላለፈው ጆርጅ ፍሎይድ ተንበርክኮ መታሰቢያ በማድረግ ተቃወሞውን አሳይቷል።