#Injury_News -ኤርሊንግ ሀላንድ ከባየር ሙኒክ ጋር በነበረው ጨዋታ ላይ በደረሰበት ጉዳት ክለቡ ቦሪሲያ ዶርትሙንድ እሁድ ከፓደርቦርን በሚያደርገው ጨዋታ ላይ እንደማይደርስ ክለቡ ዶርትመንድ አረጋግጧል።