•  06/02/2020 08:36 AM

መድፈኞቹ አርሰናሎች አጥቂያቸው ፔር ኦባሚያንግ በፒኤስጂ መፈለጉን ተከትሎ ፊታቸውን ወደ ናፖሊው አጥቂ አርካዴዝ ሚሊክ አዙረዋል።

  •  05/31/2020 09:37 AM

#Transfer_News -አርሰናሎች የ19 አመቱን ጆርጄ ሊዊስ ለማስፈረም ተቃርበዋል።[jeorge bird]

  •  05/30/2020 09:33 AM

#Bukayo_Saka -የአርሰናሉ ታዳጊ ቡካዮ ሳካ በኢንስታግራም ገፁ እንደናገረው በልጅነቱ እግርኳስን ለመጫወት ያነሳሳው ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ ነው ብሏል።

  •  05/30/2020 09:31 AM

#Mundo_Deportivo ይዞት በወጣው መረጃ መሰረት አርሰናል,ማን ዩናይትድ እና ሌስተር ሲቲ የባርሴሎናውን ንብረት ፍሊፔ ኩቲኒሆን ለማስረም ፍላጎት አሳይተዋል።

  •  05/29/2020 04:46 PM

አርሰናል እና ቶተነሀም የቼልሲውን ዊልያን ለማስፈረም ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ።

I BUILT MY SITE FOR FREE USING