ብራዚላዊው የመሀል ተከላካይ ዴቪድ ሉዊዝ ከወራት በሃላ ከመድፈኞቹ ጋር ያለው ኮንትራት ይጠናቀቃል:: -ክለቡ አርሴናል ምንም አይነት የኮንትራት ማደስ ጥያቄዎችን ለተጨዋቹ አለማቅረቡን ተከትሎ የመለያየት እድሉ የሰፋ መሆኑ ተገልጿል::
አርሰናል እና ቶተነሀም የቼልሲውን ዊልያን ለማስፈረም ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ።