•  06/01/2020 08:10 AM

OFFICIAL: ማውሮ ኢካርዲ ቀይፋ የፒኤስጂ ተጫዋች መሆን ችሏል። -በውሉ ላይ ኢካርዲ በቀጣይ ከፒኤስጂ ለቆ ወደ ጣልያን ክለብ የሚፈርም ከሆነ ፒኤስጂ ለኢንተር ሚላን ተጨማሪ 15 ሚልየን ዩሮ ይከፍላል።

  •  05/30/2020 09:54 AM

#Trsnsfer_News -ፒኤስጂዎች በውሰት ከኢንተር ያመጡትን ማውሮ ኢካርዲን በ57 ሚልየን ዩሮ በክለባቸው ለማቆየት ከኢንተር ሚላን ጋር ከስምምነት ደርሰዋል ሲል #Fabrizio_Romano ዘግቧል።

I BUILT MY SITE FOR FREE USING