•  06/01/2020 08:10 AM

OFFICIAL: ማውሮ ኢካርዲ ቀይፋ የፒኤስጂ ተጫዋች መሆን ችሏል። -በውሉ ላይ ኢካርዲ በቀጣይ ከፒኤስጂ ለቆ ወደ ጣልያን ክለብ የሚፈርም ከሆነ ፒኤስጂ ለኢንተር ሚላን ተጨማሪ 15 ሚልየን ዩሮ ይከፍላል።

I BUILT MY SITE FOR FREE USING