OFFICIAL: ማውሮ ኢካርዲ ቀይፋ የፒኤስጂ ተጫዋች መሆን ችሏል። -በውሉ ላይ ኢካርዲ በቀጣይ ከፒኤስጂ ለቆ ወደ ጣልያን ክለብ የሚፈርም ከሆነ ፒኤስጂ ለኢንተር ሚላን ተጨማሪ 15 ሚልየን ዩሮ ይከፍላል።