የብሬሺያው ኮከብ ሳንድሮ ቶናሊ በኢንተር ሚላን እና ጁቬንትስ በጥብቅ እየፈለጉት ሲሆን ፒኤስጂ እና ባርሴሎና ደግሞ ሌሎች የተጫዋቹ ፈላጊ ክለቦች ናቸው።
Sky Sports ይዞት በወጣው መረጃ ኤሲ ሚላኖች የበርንሌዩን ጄፍ ሄነድሪክን ለማስፈረም ፍላጎት አሳይተዋል።