•  05/30/2020 10:08 AM

በጣልያን በአንድ ቀን 8,014 ሰዎች አገገሙ! በጣልያን ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 8,014 ሰዎች ከኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ማገገማቸው ሪፖርት ተደርጓል። (ይህ ቁጥር እስካሁን ከተመዘገበው ከፍተኛው ነው) በሌላ መረጃ የሟቾች ቁጥር ትላንት ከተመዘገበው ጨምሯል ፤ ባለፉት 24 ሰዓት የ369 ሰዎች ሞት ተመዝግቧል። በተጨማሪ 1,444 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። ጣልያን ለወራት ተጥሎ የነበረው ጥብቅ የእንቅስቃሴ ገደብ እየላላ በመሆኑ የሀገሪቱ ዜጎች ወደ እንቅስቃሴ እየተመለሱ ይገኛሉ።

I BUILT MY SITE FOR FREE USING