•  05/29/2020 05:08 PM

#MutahiKagwe በኬንያ በአንድ ቀን 47 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ! በኬንያ ባለፉት 24 ሰዓት አርባ ሰባት (47) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 581 ደርሷል። በሌላ በኩል በትላንትናው ዕለት 8 ተጨማሪ ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 190 ደርሷል። እንዲሁም ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን ተከትሎ አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 26 ደርሷል።

I BUILT MY SITE FOR FREE USING