•  05/30/2020 10:06 AM

#COVIDO_ORGANICS ምንም እንኳን የዓለም ጤና ድርጅት ሰዎች ለኮቪድ-19 ህክምና ፈዋሽነታቸው ያልተረጋገጠ ባህላዊ መድሃኒቶችን እንዳይጠቀሙ ቢያስጠነቅቅም የማዳጋስካርን መድሃኒት ፈላጊ ሀገራት ቁጥር እየጨመረ ነው። ደቡብ ሱዳን በማዳጋስካር ፕሬዘዳንት አንድሪ ራጆሊና የተዋወቀውን የኮሮና ቫይረስ ባህላዊ መድሃኒትን ወደ ሀገሯ ለማስገባት ፍላጎት እንዳላት ተገልጿል። በሌላ በኩል ማዳጋስካር ከሳምንታት በፊት አገኘሁት ብላ ባሳወቀችው የኮቪድ-19 መድሃኒት ዙሪያ የአፍሪካ ህብረት ከሀገሪቱ መንግስት ጋር ንግግር መጀመሩም ተሰምቷል።

I BUILT MY SITE FOR FREE USING