•  05/30/2020 10:03 AM

ስፔን ? በስፔን የሟቾች ቁጥር መጨመር አሳይቷል ፤ ባለፉት 24 ሰዓት 244 ሰዎች መሞታቸው ሪፖርት ተደርጓል፤ አጠቀላይ የሟቾች ቁጥር 25,857 ደርሷል። በሌላ በኩል በአንድ ቀን 3,121 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል፤ አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ 253,652 ከፍ ብሏል። የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ነገ እንዲህ ሊሆን ይችላል ተብሎ የማይገመት ፤ የስርጭትና የመስፋፋት ፍጥነቱ እጅግ አደገኛ ነውና ከፍተኛ ጥንቃቄ ይደረግ!

I BUILT MY SITE FOR FREE USING