#Bukayo_Saka -የአርሰናሉ ታዳጊ ቡካዮ ሳካ በኢንስታግራም ገፁ እንደናገረው በልጅነቱ እግርኳስን ለመጫወት ያነሳሳው ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ ነው ብሏል።
#Mundo_Deportivo ይዞት በወጣው መረጃ መሰረት አርሰናል,ማን ዩናይትድ እና ሌስተር ሲቲ የባርሴሎናውን ንብረት ፍሊፔ ኩቲኒሆን ለማስረም ፍላጎት አሳይተዋል።
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ዳግም ሲጀምር አራት ጨዋታዎችን ቢቢሲ ስፖርት በነፃ እንዲያስተላልፍ ፈቃድ አገኘ። ቢቢሲ የፕሪሚየር ሊጉን ጨዋታዎች እንዲያስተላልፍ ፈቃድ ሲያገኝ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። ሐሙስ እለት ይፋ እንደተደረገው ከሆነ ምንም እንኳ የመንግሥት ፈቃድ እየተጠበቀ ቢሆንም ጨዋታው ሰኔ 10 2012 ዓ.ም እንደሚጀመር ተገልጿል። " ይህ እድል ለቢቢሲና ለተመልካቾቹ ትልቅ እድልን ይፈጥራል"ያለችው የቢቢሲ ስፖርት ዳይሬክተር ባርባራ ስላተር ናት። የመጀመሪያው ጨዋታ በአስቶን ቪላ እና በሼፊልድ ዩናይትድ ፣ ማንቸስተር ሲቲ ከአርሴናል ጋር በሚያደርጉት ጨዋታ ይጀምራል።
ብራዚላዊው የመሀል ተከላካይ ዴቪድ ሉዊዝ ከወራት በሃላ ከመድፈኞቹ ጋር ያለው ኮንትራት ይጠናቀቃል:: -ክለቡ አርሴናል ምንም አይነት የኮንትራት ማደስ ጥያቄዎችን ለተጨዋቹ አለማቅረቡን ተከትሎ የመለያየት እድሉ የሰፋ መሆኑ ተገልጿል::
አርሰናል እና ቶተነሀም የቼልሲውን ዊልያን ለማስፈረም ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ።
ማንችስተር ዩናይትድ በኢንተር ሚላን በውሰት የሚገኘውን አሌክሲስ ሳንቼዝ ለዶርትሙንዱ ጄደን ሳንቾ የዝውውር አካል አድርጎ ማቅረብ ይፈልጋል። [md]
ቼልሲዎች የቦሪሲያ ዶርትሙንድ ግብ ጠባቂ የሆነውን ቡርኪን ማስፈረም ይፈልጋሉ!
ሊቨርፑል የRB ሌቭዢኩን አጥቂ ቲሞ ዌርነርን ለማስፈረም ጥረት እያደረገ ይገኛል።
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከ20 ቀናት በኋላ እንዲጀመር ክለቦች ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተሰማ። ይህንንም ተከትሎ June 17 ሼፈልድ ዩናይትድ ከአስቶንቪላ እንዲሁም ማንችስተር ሲቲ ከአርሰናል በሚያደርጉት ጨዋታ እንደሚጀመር ከዘ ኢዲፔንደንት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
Sport እንደዘገበው አርሰናል እና ኩቲኒሆ አሁን በስምምነት ላይ እየደረሱ ነው።የአርሰናሉ አለቃ ሚኬል አርቴታም ተጫዋቹ በአርሰናል ማጥቃት ላይ ቁልፍ ሚና ይጫወትልኛል ብሎ ያስባል።