•  05/30/2020 09:33 AM

#Bukayo_Saka -የአርሰናሉ ታዳጊ ቡካዮ ሳካ በኢንስታግራም ገፁ እንደናገረው በልጅነቱ እግርኳስን ለመጫወት ያነሳሳው ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ ነው ብሏል።

  •  05/30/2020 09:31 AM

#Mundo_Deportivo ይዞት በወጣው መረጃ መሰረት አርሰናል,ማን ዩናይትድ እና ሌስተር ሲቲ የባርሴሎናውን ንብረት ፍሊፔ ኩቲኒሆን ለማስረም ፍላጎት አሳይተዋል።

  •  05/30/2020 09:29 AM

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ዳግም ሲጀምር አራት ጨዋታዎችን ቢቢሲ ስፖርት በነፃ እንዲያስተላልፍ ፈቃድ አገኘ። ቢቢሲ የፕሪሚየር ሊጉን ጨዋታዎች እንዲያስተላልፍ ፈቃድ ሲያገኝ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። ሐሙስ እለት ይፋ እንደተደረገው ከሆነ ምንም እንኳ የመንግሥት ፈቃድ እየተጠበቀ ቢሆንም ጨዋታው ሰኔ 10 2012 ዓ.ም እንደሚጀመር ተገልጿል። " ይህ እድል ለቢቢሲና ለተመልካቾቹ ትልቅ እድልን ይፈጥራል"ያለችው የቢቢሲ ስፖርት ዳይሬክተር ባርባራ ስላተር ናት። የመጀመሪያው ጨዋታ በአስቶን ቪላ እና በሼፊልድ ዩናይትድ ፣ ማንቸስተር ሲቲ ከአርሴናል ጋር በሚያደርጉት ጨዋታ ይጀምራል።

  •  05/29/2020 04:46 PM

አርሰናል እና ቶተነሀም የቼልሲውን ዊልያን ለማስፈረም ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ።

  •  05/29/2020 04:40 PM

ቼልሲዎች የቦሪሲያ ዶርትሙንድ ግብ ጠባቂ የሆነውን ቡርኪን ማስፈረም ይፈልጋሉ!

  •  05/29/2020 04:38 PM

ሊቨርፑል የRB ሌቭዢኩን አጥቂ ቲሞ ዌርነርን ለማስፈረም ጥረት እያደረገ ይገኛል።

  •  05/29/2020 04:35 PM

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከ20 ቀናት በኋላ እንዲጀመር ክለቦች ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተሰማ። ይህንንም ተከትሎ June 17 ሼፈልድ ዩናይትድ ከአስቶንቪላ እንዲሁም ማንችስተር ሲቲ ከአርሰናል በሚያደርጉት ጨዋታ እንደሚጀመር ከዘ ኢዲፔንደንት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

I BUILT MY SITE FOR FREE USING